Posts

Showing posts from March, 2025

ድምጽ-አልባው ዘረፋ፡- በጦርነት ለደቀቀው ህዝብ የፈጠረው ተጨማሪ ችግር

Image
የትግራይ ወርቅ የልማት አቅም ብሎም የእድገት እድል መሆን ሲገባው በጦርነት ለደቀቀው ህዝብ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የሚሉት አይነት ተደራራቢ ችግር እየፈጠረ ነው፡፡ የትግራይ ህዝብ ከጦርነት ለማገገም እየታገለ ባለበት በአሁኑ ወቅት ሌላ አሳዛኝ ችግር ቢኖር የወርቅ ዝርፊያ ጧጧፉ ነው፡፡ ጦርነት ባራቆተው ምድር በታች እጅግ አሳዛኝ ክሰተት ራሱን በዚህ መልኩ ይግልጣል ብሎ የጠበቀ አልነበረም፡፡ ይህ  የዘረፋ ታሪክ በዘር ጭፍጨፋ ካጣናቸው ነፍሶች በተጨማሪ በህይወት ለተረፈውም ህዝብ የወደፊት እጣ ፋንታ የፈጠረው የችግር ደንቀራ ሆኖ መገኘቱ አስከፊ ነው፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፋችን ጦርነት በደቀቀው የትግራይ ክልል ድምጽ አልባው የወርቅ ዝርፊያ  እየፈጠረ ያለውን ችግር እንዳስሳለን፡፡  ሁለት ጊዜ አየደማ ያለ ምድር እንዳለመታደል ሆኖ የትግራይ ምደር ሁለት ጊዜ እየደማ ነው፡፡ አንዴ በጦርነት አረር ሌላ ጊዜ በማዕድን ቁፋሮ፡፡ የትግራይ ምድር ለሁለት አመታት በጦርነት የቀቀቀ መሬት ነው፡፡ መንደሮች ወድመዋል ፡፡ ቤተሰቦች ተዘርፈዋል፡። ብዙዎች ተግድለው የተረፉት ተፈናቅለዋል፡፡ ነገር ግን በሕይወት የተረፉ ሰዎች ሕይወታቸውን ወደ ቀድሞ ሰላም ለመመለስ ሲታገሉ፣ ሌላ አሳዛኝ ነገር አጋጥሟቸዋል።  ተስፋ ሊሰጥ የሚገባው መሬት ራሱ እየተዘረፈ የነዋሪዎችን ሰላም እየነሳ ነው ፡፡ እዚህ ላይ ትግራይ የወርቅና የመሰል የከበሩ ማዕደናት ምድር መሆኗ የጥገኞችን ትኩረት እንደትስብ አድርጎ ለዝርፊያ አጋልጧታል፡፡ ይህ ወርቅ እየወጣ ያለው ለትግራይ ህዝብ ሳይሆን ለፖለቲካ ሊህቆች ፣ ለኩባን ባለሀብቶችና ፣ እና በጦርነቱ ሳይቀር ተሳትፎ ለነበራቸው ግለሰቦች ሳይቀር መሆኑ ጉዳዩን ምን ያህልስ የሚያም መሆኑን አመላካች ነው።  ትግራይ ውስጥ ወርቅ ...

የጠቅላዩ የኤሜል ምርጫ ፡- የብዙዎች ማላገጫ

Image
ጠቅላይ ሚር አብይ አህመድ ከሰሞኑ እሳቸው ምርጫ ያሉትን ብዙዎች ደግሞ ማላገጫ ያደርጉትን መላ ይሁን ዘዴ ይዘው መጥተዋል፡፡ የምራቸውን ይሁን እቀለዱ በአጋጣሚ ሁን አቅደውበት ባታወቅም በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ለትግራይ ህዝብ ፕሬዝዳንት እጩ በአሜል ላኩ ብለዋል፡፡ ነገርየው በአገሪቱም በአለምም አዲስ የመሆኑን ያህል ብዙዎችን ሲያነጋግር ቆይቷል፡፡ ብዙዎች እዚህ ላይ ማላገጥ ቢቀናቸውም ከቀልዱ መሀል ምንአልባት ቁም ነገር ይኖረው ይሆን ብለው ተስፋ አድርገው ከኢሜል ምርጫው ላይ ትንታኔ ለማውጣት የሞከሩ የዋሆች ነበሩ ፡፡ በዚህም አንዳንዶች ጠቅላይ ሚሩ ጉዳዩ አሳስቧቸው ነው፣ የትግራይ ህዝብ ያለመሪ መቆየቱ ያለ መንግስት ማስተዳደር የሚፈጥረው ችግር አለ ብለው አስበው ነው፣  ችግሩን በኢንተርኔት በታገዘ ቴክኖሎጂ ለመፍታት እየሞከሩ ነው የሚል አሳብ ሲሰጡ ሌሎች ደግሞ እየቀለዱ ነው ብለው ያለፉም አሉ፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የጠቅላይ ሚሩን የልጃልጅ ስነ-ልቦናም እያጠኑ ፖለቲካቸውንም እየተቃወሙ ፣ ወይም የምርም እየደገፉ የተሰጡ አሳቦችን ከየዋሆቹም ከብልሆችም መንደር አሳባስበን እንጨዋወታለን፡፡ አንዳንዶች እንደሚሉት የኢሜሉ ምርጫ የትግራይ ጉዳይ ከእጅ እያፈተለከ በመምጣቱ አጣብቂኝ የፈጠረው የሽንፈት መገለጫ ነው፡፡ አብይ አህመድ ህወሓት ውስጥ ሰርሰርው በመግባት ተላላኪ ለመፍጠር ሞከረው ነበር፡፡ የህወሓት ጉዳይ ራስ ምታት የሆነባቸው ጠቅላይ ሚሩ የፕሪቶሪያ ስምምነት የፈጠረላቸውን ሰላም የተጠቀሙበት ህወሓትን በመከፋፈል እርስ በእርስ ማናቆር ነበር፡፡ ለዚህም ጥቂት ከውስጥ ባንዳ ማግኘታቸው አልረም፡፡ እነዚህም ባንዳዎች የጥገኛ ባህሪ ይዘው በአቶ ጌታቸው በኩል ስራ እየሰሩ ሳለ በሂደት እየተዳከሙ መጥተው ጓዛቸውን ጠቅልለው ወደ አዲስ አበባ ተሰደዱ፡፡ ይሄ ደግሞ...

የጌታቸው ክህደት ፡- ከባንዳነት እስከ ተጠያቂነት

Image
መግቢያ በትግራይ ፖለቲካ የውጪ ጠላትና የውስጥ ክህደት የተለመደ ቢሆንም በዘመናዊ ትግራይ የባንዳ ክህደት ያጋጥማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም ነበር፡፡ የውጪ ጠላቶችን መክቶ ከሰላም ውጪ ማንበርከክ እንደማይቻል ያሳየው የትግራይ ህዝብ ከውስጥ የሚነሱ ባንዳዎችን ክህደት በማጋለጥ የህግ ተጠያቂ የሚያደርግበትንም ትግል የያድጋል፡፡ ለውጪ ጠላትም ብቻ ሳይሆን ለባንዳ ሴራም የማይነበረከከው የትግራይ ህዝብ አሁንም እነዚህን ባንዳዎች መታገሉን የሚቀጥል ነው፡፡ ይህንን ታሳቢ በማድርግ በዚህ አጭር ፅሑፍ የምናየው በትግራይ የምስለኔ መልክ ባለውና የአቶ ጌታቸው ረዳ ስብስብ የፈጠረውን ክህደት በማየት ከህግ አንፃር ተጠያቂ የሚሆንበትን ምክንያቶች ለመዘርዝር እንሞክራለን፡፡  በዝርዝርም የትግራይን ግዛታዊ አንድነት አሳልፎ ከመሰጠት፣ የህወሓትን የፖለቲካ አመራርና የሰራዊት አመራር ለማፍረስ የተደረጉ ክህደቶችን እንዲሁም ከተፈቃነቃይ ማስመሰልስና መልሶ መቋቋም አንፃርና የትግራይን የመደራደሪያ  አቅም ለማዳከም የሰራቸውን ክህደቶች በዚህ ፅሁፍ ለማሳየት እንሞክራለን፡፡  1) አቶ ጌታቸው ረዳ ክህደት የፈፀሙበት ዋናው የባንዳነት ተግባር የትግራይ መከላከያን ሆነ ብሎ በማኮላሸት የትግራይን ህልውና ሜዳ ላይ ማስጣት ነው፡፡ የዚህ የመጀመሪያ ክህደት ደግሞ ለራሱም የረጅም ጊዜ የትግል አጋር የሆኑ እና ለትግራይም ህልውና ሲታገሉ የነበሩ የትግራይ ሰራዊት አመራሮችን ማጥቃት ነው፡፡ የዚህ ድርጊት አላማ ደግሞ የትግራይን ወታዳራዊ አመራር በመምታት ሰራዊቱ እንዲበተን የማድረግ ትግራይ ወደፊት የሚቃጣባትን የህልውና አደጋ የምትመክትበትን የትግል አቅም ማዳከም ላይ ያለው ስትራቴካዊ ሴራ ነው፡፡ በዚህም እርምጃ ትግራይን ለጥቃት የተጋለጠች ፣ ለአገዛዝ የተንበረከከች በማድረግ...

Getachew Reda: The Ultimate Traitor—A Case for High Treason Against Tigray’s Betrayer

Image
I. Introduction This case presents an expanded and reinforced legal argument against Getachew Reda for high treason due to his deliberate actions that undermined Tigray’s defense, unity, and territorial integrity. His calculated moves to weaken the Tigrayan Defense Forces (TDF), dismantle the political cohesion of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), and obstruct the rightful restoration of Tigray’s territories and displaced people constitute grave betrayals against the Tigrayan people. II. Additional Charges of Treason 1. Deliberate Sabotage of Tigray’s Defense Structure Getachew Reda orchestrated the suspension of four of the highest-ranking TDF commanders—leaders who played critical roles in protecting Tigray during the genocidal war. This act was a strategic move to cripple the military leadership and weaken Tigray’s ability to defend itself from future aggression. His actions directly served the interests of those who sought to keep Tigray vulnerable, ensuring the region c...

Getachew Reda: The Betrayer of Tigray and Architect of Deception

Image
In the annals of treachery, few names in Tigrayan history will be remembered with as much disdain as Getachew Reda. Once a vocal figure in the struggle for Tigray’s survival, he has now reduced himself to a mere pawn in Abiy Ahmed’s grand deception—an actor in a political theater orchestrated to dismantle the resistance and hand over Tigray’s fate to its oppressors. After completing his mission of betrayal, Getachew Reda fled to Addis Ababa, where he issued media briefings, gathering the very same TV channels that once cheered on the genocidal war against Tigray. His press statements were nothing more than an insult to the suffering of the people—a desperate attempt to justify the dismantling of the struggle and the normalization of Tigray’s subjugation. The man who once spoke of resistance and dignity now speaks the language of appeasement, acting as a mouthpiece for a regime that massacred his own people. It is no surprise that the people of Tigray have rechristened him "ጌጋቸው ባን...